ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(3 votes)
ባለፈው ዓመት ለንባብ የበቃው የጋዜጠኛ፣ ተዋናይና ገጣሚ በረከት በላይነህ “የመንፈስ ከፍታ” የግጥም መጽሐፍ ነገ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አዳራሽ ለውይይት እንደሚቀርብ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ ከቀኑ 8 ሰዓት የሚጀመረውን የሦስት ሰዓት ውይይት የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ የሚመሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፎክሎር የዶክትሬት ዲግሪ…
Rate this item
(0 votes)
የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ልደት የፊታችን ሰኞ በአዲስ አበባ በሚከፈት የፎቶ ዓውደርእይ እንደሚከበር የሩስያ ሳይንስና ባሕል ማእከል አስታወቀ፡፡ በእለቱ ከሰዓት በኋላ በ10፡30 በሚከፈተው አውደርእይ “ፕሬዚዳንታችን ፑቲን” በሚል ርእስ የፕሬዚዳንቱ የተለያዩ ፎቶግራፎች ለእይታ የሚቀርቡ ሲሆን፤ አውደርእዩ ጧት ከ3-6 ሰዓት፣ ከቀትር በኋላ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ከተለያዩ የሐገሪቱ ክፍሎች አሰባስቦ ለሁለት ወራት በመሠረታዊ የብሔረሰቦች የባሕል ውዝዋዜ ያሠለጠናቸውን ተወዛዋዦች፤ ነገ ከጧቱ 3 ሰዓት እንደሚያስመርቅ አስታወቀ፡፡ ትያትር ቤቱ ሥልጠናውን አስመልክቶ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ፤ “በባሕል ውዝዋዜ ላይ ያለውን ሂስ በመሠረታዊ ደረጃ ቀስ በቀስ በትክክለኛ ገጽታው…
Rate this item
(4 votes)
በደራሲ አዳም ረታ ተፅፎ ለንባብ የበቃው “ግራጫ ቃጭሎች” የረጅም ልቦለድ መፅሐፍ ከስምንት አመታት በኋላ በድጋሚ ታትሞ በዚህ ሳምንት ለገበያ ቀረበ፡፡ ከደራሲው ተወዳጅ ስራዎች አንዱ የሆነው፣ ለአመታት ከገበያ ጠፍቶ የነበረውና ተፈላጊነቱ የጨመረው ይህ መፅሐፍ በ75 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡ ደራሲው የተለየ የአፃፃፍ…
Rate this item
(1 Vote)
ላለፉት 12 ዓመታት ኢትዮጵያን በርዕሰ ብሔርነት የመሩትና በሚቀጥለው ሳምንት ስልጣን የሚያሥረክቡት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስን የሚዘክር የፎቶግራፍ አውደርእይ ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ቀረበ፡፡ አውደርዕዩ ፕሬዚዳንቱ በስልጣን ላይ ሳሉ ያከናወኗቸውን ተግባራት እንደሚያስቃኝ “ታሪኳ ኤቨንት ኦርጋናይዘር” አስታውቋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን የቅርስ ጥበቃና የቤተመጻሕፍት ወመዘክርና ቱሪዝም መምርያ፤ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሊወገዱ የነበሩ ሦስት ጥንታዊ የብራና መጻሕፍትን ተረከበ፡፡ እንደ መምሪያው ገለፃ፤ ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጊዜ ጀምሮ በቬርባል ሲገላበጡ ቆይተው ለመወገድ በዝግጅት ላይ የነበሩት የብራና መፃሕፍት የተገኙት በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን…