Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 20 October 2012 12:13

“የዳቪንቺ ኮድ” ለውይይት ይቀርባል

Written by
Rate this item
(2 votes)
“የዳቪንቺ ኮድ” የተሰኘው መፅሐፍ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በአምስት ኪሎው ብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ለውይይት እንደሚቀርብ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ የዳን ብራውን ሥራ የሆነው ትርጉም መፅሐፍ ላይ መነሻ ሃሳብ በማቅረብ ውይይቱን የሚመራው ወጣት ናትናኤል አስፈሪ ነው፡፡ አቅራቢው በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ሳይንስ…
Rate this item
(2 votes)
ኢትዮጵያ በሚገኘው የጃፓን ኤምባሲ አስተባባሪነት በአዲስ አበባ እየቀረበ ያለው የጃፓን ፊልም አውደርእይ በመቀሌ ከተማ እንደሚቀጥል አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ ፊልሞቹ ከመጪው ማክሰኞ እስከ ሐሙስ በመቀሌ ከተማ እንደሚታዩ ታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ ከጥቅምት 5 ጀምሮ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በጣሊያን የባህል ተቋም…
Rate this item
(1 Vote)
ካለፈው ዓመት መስከረም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ያቆመው ራስ ትያትር በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ወይም በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት “ሻማ ያዥ” የተባለ አዲስ ትያትር በህዳር ወር ለሕዝብ እንደሚያቀርብ ምንጮቻችን አመለከቱ፡፡ ደራሲ ተስፋዬ ሽመልስ የፃፈውን ቲያትር የትያትር ባለሙያዎቹ ቢኒያም ኃይለሥላሴ እና ካሌብ ዋለልኝ…
Saturday, 20 October 2012 11:56

“የሊስትሮ ቀን” ዛሬ ይጠናቀቃል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በጀርመን የተማሩ ኢትዮጵያውያን ማህበርና “የሊስትሮ ድርጅት በጀርመን” በመተባበር ያዘጋጁት “የሊስትሮ ቀን” ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ፡፡ ለሦስት ሳምንት ሲቀርብ የቆየው ዝግጅት፤ በአውደ ጥናቶች እና ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች በመታጀብ በሊስትሮነት የተሰማሩ ወጣት ተማሪዎች ያሉባቸውን ችግሮችና ውጣ ውረዶች ዳስሷል፡፡ ዝግጅቱ ዛሬ ሲዘጋ የተለያዩ ሽልማቶች የሚሰጡ…
Rate this item
(1 Vote)
“ያመነም ያላመነም” ይመረቃልበአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ጥበባዊ ፅሁፎችን በማስነበብ የሚታወቀው ደራሲ ኪሩቤል ሳሙዔል “የዐይን ፀጥታ እና ሌሎች አጫጭር ነፍስ ወለዶች” የተሰኘ ጥበባዊ መፅሃፍ ለንባብ አበቃ፡፡ በ168 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ፤ 24 ታሪኮችን የያዘ ሲሆን ዋጋው 30 ብር ነው፡፡ “The art of…
Saturday, 20 October 2012 11:50

“የዝምታ ጩኸት” ተመረቀ

Written by
Rate this item
(2 votes)
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በሆነችው ወይዘሪት ትዕግስት አለምነህ የተዘጋጁ 66 ግጥሞች የተካተቱበት “የዝምታ ጩኸት” የተሰኘ የግጥም መድበል ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ በስፕሪንግ ማተሚያ ቤት የታተመው ባለ 85 ገፆች መፅሐፍ ለሃገር ውስጥ ገበያ 20 ብር፣ ለውጭ ደግሞ በ10…