Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በአምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ከውጭ ሀገር ቋንቋዎት ወደ አማርኛ በሚተረጎሙ የፍልስፍና መፃሕፍት ለአንባቢያን ምን ጠቀሜታ ይሰጣሉ በሚል ርእስ ጉዳይ ዙርያ ውይይት እንደሚካሄድ አስታወቀ፡፡
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የኦስካር ሽልማት ስነስርዓት ከአሜሪካ ውጭ የተሰሩ ፊልሞች ዋና ዋናዎቹን ሽልማቶች እንደወሰዱ ሎስ አንጀለስ ታይምስ ገለፀ፡፡ የፈረንሳይ፤ የፓኪስታን፤ የኢራንና የኳታር የፊልም ባለሙያዎችና ፊልም ሰሪዎች የኦስካር ተሸላሚ ሆነዋል፡፡ በፈረንሳይ የፊልም ባለሙያዎች የተሰራው ድምፅ አልባው ፊልም “ዘ አርቲስት” አምስት ዋና…
Rate this item
(0 votes)
በአሜሪካ ልዩ የባህር ሃይል ወታደሮች “ኔቪ ሲልስ” የተተወነው “አክት ኦፍ ቫሎር” የተሰኘው ፊልም 24.7 ሚሊዮን ዶላር ሳምንታዊ ገቢ በማስመዝገብ ቦክስ ኦፊስን መምራት ጀመረ፡፡ በእውነተኛ የአሜሪካ ባህር ሃይል ወታደሮች ላይ ተመስርቶ ለቀረፃው 13 ሚሊየን ለማስተዋወቅ 30 ሚሊየን ዶላር የወጣበት የተሰራው ፊልም…
Rate this item
(0 votes)
ለመጥፎ ፊልም ስራዎችና ባለሙያዎቻቸው በሚሰጠው የራዚ አዋርድ ላይ በ11 ዘርፎች ለሽልማት በመታጨት አዳም ሳንድለር ሪከርዱን እንደያዘ ሎስአንጀለስ ታይምስ ዘገበ፡፡ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት በሰራቸው ሶስት ፊልሞች በመሪ ተዋናይነት፤ በፕሮድዩሰርነትና በፊልም ድርሰት ፀሃፊነት የተሳተፈው ኮሜድያኑ አዳም ሳንድለር፤ የዓመቱ መጥፎ ፊልሞችና የዓመቱ መጥፎ…
Rate this item
(0 votes)
በኦስካር ምሽት እንደጋዳፊ ባለሙሉ ማዕረግ ወታደራዊ ትጥቅ ለብሶ እና በሴት ቦዲ ጋርዶች በመታጀብ በቀዩ ምንጣፍ ላይ የተመላለሰው እንግሊዛዊው ኮሜድያን ሳቻ ባሮን ኮሐን ተወገዘ፡፡ ኮሜድያኑን በኦስካር እንግድነት ሲጋበዝ አላግባብ ይረብሻል በሚል የስነስርዓቱ አዘጋጆች ሊያግዱት አቅማምተው ነበር፡፡ እንደ ጋዳፊ ከመልበሱ ባሻገር በቅርቡ…
Rate this item
(0 votes)
ለመጥፎ ፊልም ስራዎችና ባለሙያዎቻቸው በሚሰጠው የራዚ አዋርድ ላይ በ11 ዘርፎች ለሽልማት በመታጨት አዳም ሳንድለር ሪከርዱን እንደያዘ ሎስአንጀለስ ታይምስ ዘገበ፡፡