ኪነ-ጥበባዊ ዜና
"የእምዬ አለላዎች" የተሰኘ የሥዕል ኤግዚቢሽን ከቅዳሜ ሚያዚያ 28/ 2015 ዓ.ም አንስቶ እስከ ግንቦት 12/2015 ዓ.ም በታላቁ የሃገር ፍቅር ቴአትር ቤት የኤግዚቢሽን አዳራሽ ያሳያል። ቅዳሜ 10 ሰዓት ላይ መክፈቻው ላይ መገኘት በእፍታው ከመገኘት በላይ ባለሙያን ማክበር ነውና የቻላችሁ አትቅሩ። ያልቻላችሁ ዐውደ…
Read 1619 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Tuesday, 02 May 2023 20:09
ሥነ-አመክንዮ " የተሰኘው የዶክተር ተስፋዬ ሮበሌ መጽሐፍ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ ቀርቧል
Written by Administrator
ይህ መጽሐፍ አማርኛ ምን ያህል ባለጸጋ እንደሆነ ፣ በአንጻሩ ሥነ-አመክንዮ አንገብጋቢ ርዕሰ ጉዳይ መሆኑን በግልጽ ያሳየ ሥራ ነው :: በአማርኛ ቋንቋ ከተጻፉ ፣ ትውልድን ብዙ ከጠቀሙ አንጋፋ መጻሕፍት መካከል ይህ አንዱ ነው የሚል እምነት አለኝ :: " ዓለሙ ፊጤ (…
Read 1806 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 29 April 2023 19:26
“የገነት፤ የመሬትና የሰው ልጅ ትልቅነት...ገነት፤ መሬትና የሰው ልጅ የሚግባቡበት አስተሳሰብ “
Written by Administrator
ሰዓሊ ዳዊት ሙሉነሕ በመደመር አፍሪካ የስነ ጥበብ ስፍራ ታላቅ አውደ ርዕይ “Reflections on the I Ching በሚል ርዕስ አዘጋጅቷል። ከ70 በላይ ስዕሎች ለህዝብ እይታ ይቀርባሉ ። ለስነጥበብ ስራዎቹ “The Complete I Ching : The Definitive Translation by Taoist Master Alfred…
Read 1486 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Tuesday, 25 April 2023 19:56
የአትሌት በላይነህ ዴንሳሞ ‘የተፈተነ ፅናት’ መፅሐፍ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተመረቀ
Written by Administrator
የአትሌት መቶ አለቃ በላይነህ ዴንሳሞን የአትሌቲክስ የህይወት ታሪክ የሚዳስስ ‘የተፈተነ ፅናት’ የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ምሽት በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተመረቀ፡፡ አትሌቱ 1000 ካሬ ሜትር ቦታ እንደተበረከተለት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሊዳሞ፣ ለአትሌት በላይነህ…
Read 1614 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 15 April 2023 20:25
‹‹የባላገሩ ምርጥ›› ምርጥ 10 ተወዳዳሪዎች በዕለተ ፋሲካ ይታወቃሉ ተባለ
Written by Administrator
በባላገሩ ቴሌቪዥን የሚተላለፈው ‹‹የባላገሩ ምርጥ›› ተወዳዳሪዎች ወደ ምርጥ 10 የሚያልፉበት ውድድር ነገ በዕለተ ፋሲካ እንደሚካሄድና ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በቀጥታ ስርጭት ለተመልካች እንደሚቀርብ ተገለፀ፡፡ በውድድሩ ከአንደኛ እስከ አስረኛ የሚወጡ አሸናፊዎች ከ3 ሚሊዮን ብር እስከ 100 ሺ ብር ይሸለማሉ ተብሏል፡፡የባላገሩ ቴሌቪዥንና…
Read 1535 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 01 April 2023 20:25
The Big Art Sale ዓውደ ርዕይ በመጪው ሳምንት ለ18ኛ ጊዜ ይካሄዳል
Written by Administrator
በጥበብ አፍቃሪያኑና በጥበበኛው ዘንድ በየዓመቱ በጉጉት የሚጠበቀው ’The Big Art Sale’ ዓውደ ርዕይ በመጪው ሳምንት ለ18ኛ ጊዜ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ። በዘንድሮው ታላቅ የሥዕል አውደ ርዕይ ላይ ከ5ሺ በላይ ጎብኚዎች እንደሚታደሙ ይጠበቃል ተብሏል። ’The Big Art Sale’ ተወዳጅ ከሆኑ የከተማችን የሥነጥበብ…
Read 5542 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና