Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 24 September 2011 10:09

..የብቃት መንገዶች.. ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

..ሁለት ደቂቃ በባግዳድ.. እየተሸጠ ነው
ኤኬ ካአማስ ያዘጋጀው መጽሐፍ ..የብቃት መንገዶች.. በሚል የአማርኛ ርዕስ ለንባብ በቃ፡፡ ደምሰው ከበደ የተረጐመው መጽሐፍ 140 ገፆች አለት፡፡ ዋጋው 25 ብር ነው፡፡ በሌላም በኩል የኢራቅን የዛሬ ሃያ ዓመት ወቅታዊ ሁኔታ የሚያስቃኝ ..ሁለት ደቂቃ በባግዳድ.. የተሰኘውን የአሞስ ፔርመተር፣ አሪባር ዮሴፍ እና ሚካኤል ሀንድል የእንግሊዝኛ መሐፍ ሻምበል ተስፋዬ ርስቴ ወደ አማርኛ መልሰውታል፡፡ 169 ገጽ ያለው መጽሐፍ በ28 ብር እየተሸጠ ነው፡፡ የትርጉም መጽሐፉ በተርጓሚው የግል ችግር በሁለት አስርት ዓመታት ዘግይቶ መውጣቱም በመሐፉ መግቢያ ተጠቅሷል፡፡

Read 5104 times

Latest from