“60 ሻማ” የሐዋሳ ኪነጥበብ ወዳጆች በየወሩ ዝግጅቱን እያቀረበ እስከ 2003 ዓ.ም መጨረሻ 33 ሻማ የለኮሰ ሲሆን 34ኛዋ ኪነጥበባዊ ሻማ ነገ በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ትለኮሳለች፡፡ በከተማይቱ ቤተሰብ መምሪያ አዳራሽ በክብር እንግድነት በመገኘት ልምዱን የሚያጋራው ፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ ነው፡፡
“60 ሻማ” የሐዋሳ ኪነጥበብ ወዳጆች በየወሩ ዝግጅቱን እያቀረበ እስከ 2003 ዓ.ም መጨረሻ 33 ሻማ የለኮሰ ሲሆን 34ኛዋ ኪነጥበባዊ ሻማ ነገ በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ትለኮሳለች፡፡ በከተማይቱ ቤተሰብ መምሪያ አዳራሽ በክብር እንግድነት በመገኘት ልምዱን የሚያጋራው ፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ ነው፡፡