Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 15 October 2011 12:11

የጀርመን ባህል ተቋም ዝግጅት ዛሬ ይደገማል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የዛሬ ሳምንት ምሽት በጀርመን ባህል ተቋም ቀርቦ የነበረው ኪነጥበባዊ ዝግጅት በሕዝብ ጥያቄ ዛሬ ከቀኑ 11፡30 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር በድጋሚ ሊቀርብ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ ፋቡላ የጥበባት ማህበር ከዘለስ የባህል ቡድን ጋር በሚያቀርቡት ዝግጅት፤ ወጣት ታዋቂ ገጣምያንና ሰዓሊያን ሥራዎቻቸውን በሙዚቃ ታጅበው እንደሚያቀርቡ የዝግጅቱ አስተባባሪ ኬር ማስታወቂያና ፕሮሞሽን ገልጿል፡፡ ለዝግጅቱ ኬር አድቨርታይዚንግ፣ ጐተ ኢንስቲትዩት፣ ጃፋር መፃሕፍት መደብር፣ ፕሮቴክ ፕሪንቲንግና አድቨርታይዚንግ እና ማርክ ማተሚያ ቤት ድጋፍ አድርገዋል፡፡

Read 3632 times