Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 22 October 2011 11:40

ለጤና የተጉ አርቲስቶች ተሸለሙ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሚያካሄዳቸው ዘመቻዎች በበጎ ፈቃድ መልእክተኝነት እየሰሩ ያሉ ሁለት አርቲስቶች ሜዳሊያ ተሸልመው “የጤና ጀግና” የምስክር ወረቀት ተሰጣቸው፡፡ ባለፈው እሁድ በሐዋሳ ከተማ በተደረገ ሥነ ሥርዓት የተሸለሙት አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያምና ወጣት አርቲስት ሜሮን ጌትነት ናቸው፡፡ በእሁዱ ሥነሥርዓት ከአርቲስቶቹ ሌላ አራት የዩኒቨርሲቲ ምሁራን በመሠል አስተዋፅኦ ለሽልማት በቅተዋል፡፡

Read 3982 times