Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Tuesday, 01 November 2011 13:59

“ፒያሳ፣ ማህሙድጋ ጠብቂኝ” ነገ ለውይይት ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በቅርቡ ለንባብ የበቃው የደራሲ መሃመድ ሰልማን “ፒያሳ ማህሙድጋ ጠብቂኝ” የተሰኘ መፅሐፍ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት በሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ ለውይይት እንደሚቀርብ ተገለፀ፡፡ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት ደራሲና ኃያሲ መስፍን ሃብተማርያም ይመሩታል፡፡ 


Read 4381 times