በጌቱ ገብሩ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ያቃሰቱ ነፍሶች” የግጥም መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በሰማንያ ገፆቹ 77 ግጥሞች የያዘው መፅሐፍ በ15 ብር እየተሸጠ ነው፡፡ አዘጋጁ የመፅሐፉን መታሰቢያነት ለብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን እንዳዋለ ለማወቅ ተችሏል፡፡
በጌቱ ገብሩ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ያቃሰቱ ነፍሶች” የግጥም መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በሰማንያ ገፆቹ 77 ግጥሞች የያዘው መፅሐፍ በ15 ብር እየተሸጠ ነው፡፡ አዘጋጁ የመፅሐፉን መታሰቢያነት ለብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን እንዳዋለ ለማወቅ ተችሏል፡፡