Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Monday, 07 November 2011 13:18

“ያቃሰቱ ነፍሶች” የግጥም መድበል ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በጌቱ ገብሩ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ያቃሰቱ ነፍሶች” የግጥም መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በሰማንያ ገፆቹ 77 ግጥሞች የያዘው መፅሐፍ በ15 ብር እየተሸጠ ነው፡፡ አዘጋጁ የመፅሐፉን መታሰቢያነት ለብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን እንዳዋለ ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 3894 times Last modified on Monday, 07 November 2011 13:21