የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማህበር፣ በነርቭ ችግር እየተሰቃየ ያለውን ሰዓሊ ፍቃዱ አያሌው ለመርዳት ያዘጋጀው የሥዕል አውደርእይ ተከፈተ፡፡ በአምስት ኪሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የቀረበው አውደርዕይ እስከ መጋቢት 17 ቀን ድረስ ይቆያል፡፡ “ለሰብአዊነት እንገናኝ” በሚል ርእስ እየቀረበ ካለው አውደርእይ ለአርቲስቱ መታከሚያ የሚውል ገንዘብ ለመሰብሰብ አስቧል - ማህበሩ፡፡
የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማህበር፣ በነርቭ ችግር እየተሰቃየ ያለውን ሰዓሊ ፍቃዱ አያሌው ለመርዳት ያዘጋጀው የሥዕል አውደርእይ ተከፈተ፡፡ በአምስት ኪሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የቀረበው አውደርዕይ እስከ መጋቢት 17 ቀን ድረስ ይቆያል፡፡ “ለሰብአዊነት እንገናኝ” በሚል ርእስ እየቀረበ ካለው አውደርእይ ለአርቲስቱ መታከሚያ የሚውል ገንዘብ ለመሰብሰብ አስቧል - ማህበሩ፡፡