ሚዩኒክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ በሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን ታሪካዊ ተውኔቶች ላይ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሄራዊ ቤተመዘክር ውይይት እንደሚያካሄድ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር ጥበባት መምህር ነብዬ ባዬ ይመሩታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሚዩኒክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ በሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን ታሪካዊ ተውኔቶች ላይ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሄራዊ ቤተመዘክር ውይይት እንደሚያካሄድ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር ጥበባት መምህር ነብዬ ባዬ ይመሩታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡