Print this page
Monday, 15 April 2013 09:13

“ኑሮና ፖለቲካ” ቅጽ ሁለት ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

በጋዜጠኛና ደራሲ በኃይሉ ገብረእግዚአብሔር የተፃፈው “ኑሮና ፖለቲካ” የወጎች መጽሐፍ ሁለተኛ ቅጽ ለንባብ በቃ፡፡ አርባ ወጎችን የያዘው መፅሃፉ፤160 ገፆች ያሉት ሲሆን ለአገር ውስጥ 35 ብር፣ ለውጭ አገራት 15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ በርካታ ወጎች የተካተቱበት የመጀመርያው ቅጽ አምና በታሕሳስ ወር መውጣቱ ይታወሳል፡፡

Read 3041 times
Administrator

Latest from Administrator