በጋዜጠኛና ደራሲ በኃይሉ ገብረእግዚአብሔር የተፃፈው “ኑሮና ፖለቲካ” የወጎች መጽሐፍ ሁለተኛ ቅጽ ለንባብ በቃ፡፡ አርባ ወጎችን የያዘው መፅሃፉ፤160 ገፆች ያሉት ሲሆን ለአገር ውስጥ 35 ብር፣ ለውጭ አገራት 15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ በርካታ ወጎች የተካተቱበት የመጀመርያው ቅጽ አምና በታሕሳስ ወር መውጣቱ ይታወሳል፡፡
በጋዜጠኛና ደራሲ በኃይሉ ገብረእግዚአብሔር የተፃፈው “ኑሮና ፖለቲካ” የወጎች መጽሐፍ ሁለተኛ ቅጽ ለንባብ በቃ፡፡ አርባ ወጎችን የያዘው መፅሃፉ፤160 ገፆች ያሉት ሲሆን ለአገር ውስጥ 35 ብር፣ ለውጭ አገራት 15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ በርካታ ወጎች የተካተቱበት የመጀመርያው ቅጽ አምና በታሕሳስ ወር መውጣቱ ይታወሳል፡፡