Saturday, 20 April 2013 12:43

“The Ethics of Zara Yacob” ረቡዕ ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በር አባ ዳዊት ወርቁ የተፃፈው “The Ethics of Zara Yacob” እንዲሁም በአባ ብሩክ ወልደገብር እና አባ ማርዮ አሌክሲስ ፓርቴላ የተዘጋጀው “Abyssinian Christianity. The First Christian Nation?” መጽሐፍ በመጪው ረቡዕ እንደሚመረቁ የቅዱስ ቶማስ አኩዊናስ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ የሁለቱ መጻሕፍት ማስተዋወቂያ ዝግጅት የሚካሄደው አስኮ በሚገኘው የቅዱስ ፍራንሲስ ካቶሊክ ገዳም ካፑቺን ፍራንሲስ የጥናትና ሥልጠና ማእከል አዳራሽ ነው እንደሚከናወን ታውቋል፡፡

Read 2230 times