Saturday, 04 May 2013 12:12

“ኒሻን” ድራማ ፊልም ሳምንት ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

በኩራት ፒክቸርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በዳይሬክተር ይድነቃቸው ሹመቴ ተጽፎ የተዘጋጀ “ኒሻን” የተሰኘ ፊልም ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ተሠርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት የፈጀው የ104 ደቂቃ ፊልም የሚመረቀው እሁድ ግንቦት 4 በአዲስ አበባ በሚገኙ የግል ሲኒማ ቤቶች ነው፡፡ በልብ ሰቀላ ድራማ ፊልሙ ላይ ብርትኳን በፍቃዱ፣ ፈለቀ አበበ፣ ቴዎድሮስ ስፍራዬ፣ አለባቸው መኮንን፣ አላዛር ሳሙኤል፣ ተዘራ ለማ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡ ይድነቃቸው ሹመቴ ካሁን ቀደም “ስርየት” የተሰኘ ፊልም ዳይሬክት ማድረጉ ይታወቃል፡፡

Read 3235 times