Saturday, 17 August 2013 12:36

“መሬት -አየር ሰማይ” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

የደራሲ ሌሊሳ ግርማን ምርጥ ምናባዊ ታሪኮች የያዘው “መሬት ፣አየር፣ሰማይ” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ ከምናባዊ ታሪኮቹ አንዳንዶቹ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የጥበብ አምዶች ላይ የተስተናገዱ ናቸው፡፡ ሃያ ዘጠኝ ታሪኮችን የያዘው ባለ 207 ገፅ መፅሀፉን ሊትማን ጀኔራል ትሬዲንግ የሚያከፋፍለው ሲሆን ዋጋውም 46 ብር ነው፡፡ ደራሲ ሌሊሳ ግርማ ቀደም ሲል “የንፋስ ህልም” እና “አፍሮጋዳ” የተሰኙ መፅሃፍት ለንባብ አብቅቷል፡፡

Read 2007 times Last modified on Saturday, 17 August 2013 13:14