Print this page
Monday, 31 March 2014 11:34

በኪነጥበብ ላይ የሚያተኩረው “ስንቅ” መጽሔት ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

አብርሃም ግዛው ኢንተርቴይመንትና ፕሬስ ሥራዎች ከኤሎሄ አርት ፕሬስ ጋር በመተባበር የሚያዘጋጁት “ስንቅ” መፅሔት ዛሬ ከቀኑ በ10 ሰዓት በኦካናዳ ሬስቶራንት እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በኪነጥበብ ላይ አተኩሮ በየአሥራ አምስት ቀኑ እየታተመ የሚወጣው መጽሔቱ፤ባለፈው ቅዳሜ የመጀመሪያ ዕትሙን ለንባብ እንዳበቃ ታውቋል፡፡ “ስንቅ” መፅሔት ከወቅታዊ ጉዳዮች ባሻገር ሙዚቃ፣ ግጥሞች፣ ወጎች እና ሌሎች የኪነጥበብ ስራዎችን ያስተናግዳል፡፡  

Read 2367 times
Administrator

Latest from Administrator