በደራሲ ደሳለኝ ስዩም የተፃፈው “የታሰረ ፍትህ” የተሰኘ ኢ-ልብወለድ መጽሐፍ ታትሞ ለገበያ ቀረበ፡፡ የመጽሐፉ ጭብጥ በህዝብና በገዢው ፓርቲ ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው ተብሏል፡፡ በ3 ምዕራፎችና በ148 ገፆች የተዘጋጀው መጽሐፉ፤ በ35 ብር ከ50 እየተሸጠ ነው፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም “ደም የተፋ ብዕር” የሚል የግጥም መድበልና “የጠረፍ ህልሞች” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ ለአንባቢያን ማድረሱ ይታወቃል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል