Print this page
Saturday, 19 September 2015 08:20

ለኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ የሚረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

    በአሁኑ ወቅት እጅግ አሳሳቢ እየሆነ ለመጣው የኩላሊት ህመም መፍትሄ ይሆናል በሚል በዘውዲቱ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ በመገንባት ላይ ለሚገኘው የህክምናና የዕጥበት ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ፎረም ተካሄደ፡፡ ትናንት በግሎባል ሆቴል በተካሄደው በዚህ ፕሮግራም ላይ ለማዕከሉ ግንባታ የሚረዳ ገቢ ለማሰባሰብ በማህበረሰቡ ላይ በጎ ተፅዕኖ የሚፈጥሩ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና የመንግስት ባለስልጣናት ተገኝተዋል፡፡

Read 2730 times
Administrator

Latest from Administrator