Sunday, 02 August 2020 19:27

የኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሁኔታ መግለጫ

Written by 
Rate this item
(7 votes)

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን የ28 ሰዎች ህይወት አለፈ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 7,607 የላብራቶሪ ምርመራ 707 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ28 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 406 ሰዎች አገግመዋል።

Read 3014 times