አበባው አብቦ ንቡ ገብቶልህ
እንግዲህ ጉብሌ ማር ካላበላህ...
“እንኳንስ ማርና...
አላየሁም ሠፈፍ...”
እያልህ በመራራ፣ ዜማ ከመንሠፍሠፍ...
ያ!... የቀፎው አውራ፣ ማሩን የደበቀው
ንብ ሆኖ ሲመጣ...
ጭስ ሆነህ ጠብቀው!
አበባው አብቦ ንቡ ገብቶልህ
እንግዲህ ጉብሌ ማር ካላበላህ...
“እንኳንስ ማርና...
አላየሁም ሠፈፍ...”
እያልህ በመራራ፣ ዜማ ከመንሠፍሠፍ...
ያ!... የቀፎው አውራ፣ ማሩን የደበቀው
ንብ ሆኖ ሲመጣ...
ጭስ ሆነህ ጠብቀው!