Print this page
Saturday, 06 March 2021 14:04

“የዲፕሎማቱ ማስታወሻ” መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by  ናፍቆት ዩሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

  የአምባሳደር ዲባባ አብደታ (ዶ/ር) “የዲፕሎማቱ ማስታወሻ- ከእረኝት እስከ አምባሳደርነት” የተሰኘ ግለ-ታሪክ  መፅሀፍ በትላንትናው ዕለት ተመርቆ። መፅሀፉ የዕውቁ አምባሳደር ዲባባ አብደታን ከልጅነት አስከ ዕውቀት፣ ከእረኝነት እስከ አምባሳደርነት የሚዘልቅ የሕይወት ጉዙ ያስቃኛል፡፡  “የዲፕሎማቱ ማስታወሻ”፤ባለታሪኩ በትምህርትና በስራ ዓለም የተጓዙበትን ውጣ ውረድና ስኬት በውብ ቋንቋና በማራኪ አገላለጽ ይተርካል፡፡
በ15 ምዕራፎች ተደራጅቶ በ440 ገፆች የተቀነበበው መፅሐፉ፤ በ250 ብርና በ50 ዶላር ለገበያ ቀርቧል።


Read 10944 times