በ”ዳሪክ” ኪነ-ጥበብ በየወሩ የሚካሄደው የኪነ-ጥበብ ምሽት በዚህ ወር መሰናዶ ዛሬ ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ በአዳማ በቀለ ሞላ ሆቴል ይካሄዳ።
በዝግጅቱ ላይ አጭር ተውኔት፣ ዲስኩር፣ ወግ፣ ታሪክ ነገራ፣ ግጥም፣ አርአያ ሰብና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን በዕለቱም፣ የተለያዩ የኪነ-ጥበብ ሰዎች ስራዎቻቸውን እንደሚቀርቡ የዳሪክ ኪነ-ጥበባት መስራችና ገጣሚ ተስፋ ብዙወርቅ ለአዲስ አድማስ ገልጿል።
በ”ዳሪክ” ኪነ-ጥበብ በየወሩ የሚካሄደው የኪነ-ጥበብ ምሽት በዚህ ወር መሰናዶ ዛሬ ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ በአዳማ በቀለ ሞላ ሆቴል ይካሄዳ።
በዝግጅቱ ላይ አጭር ተውኔት፣ ዲስኩር፣ ወግ፣ ታሪክ ነገራ፣ ግጥም፣ አርአያ ሰብና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን በዕለቱም፣ የተለያዩ የኪነ-ጥበብ ሰዎች ስራዎቻቸውን እንደሚቀርቡ የዳሪክ ኪነ-ጥበባት መስራችና ገጣሚ ተስፋ ብዙወርቅ ለአዲስ አድማስ ገልጿል።