Print this page
Saturday, 29 May 2021 14:36

“… ኢትዮጵያ አገራችን ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ነው ያለችው፡፡

Written by 
Rate this item
(3 votes)


         “… ኢትዮጵያ አገራችን ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ነው ያለችው፡፡ ያው ቪዛ ተከልክሏል፡፡ እኔን አያውቁኝም፤ እኔም አላውቃቸውም፡፡ ስለዚህ ብዙም አይመለከተኝም፡፡ ሞያሌና አድዋ ለመሄድ ቪዛ አያስፈልገኝም፡፡ ከዚያ ውጪ ብዙም እንቅስቃሴ ስለማላድግ….አያውቁኝም አላውቃቸውም፤ስለዚህ ውሳኔው እኔን አይመለከተኝም፡፡  እንድታደርሱልኝ….”
(የኦሮምያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሰሞኑን በሸራተን አዲስ ለፋሲል ከነማ የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ላይ የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ባለስልጣናት ላይ የጣለውን የቪዛ ማዕቀብ በተመለከተ ከተናገሩት የተወሰደ)

Read 2428 times
Administrator

Latest from Administrator