Sunday, 27 June 2021 16:33

6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ በአሃዝ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ለምርጫው የተመደበው አጠቃላይ  በጀት- 2.5 ቢ. ብር
ለምርጫው ከውጭ ሃገራት የተገኘ ድጋፍ - 40 ሚ. ዶላር
ለድምፅ መስጫ ካርድ ህትመት ወጪ የተደረገ - 6.7 ሚ. ዶላር
የተመዘገቡ መራጮች ብዛት - 38.2 ሚ.
የእጩ ተመራጮች (ተወዳዳሪዎች) ብዛት - 9ሺ327
የምርጫ አስፈጻሚ ሰራተኞች ብዛት - 244ሺ
አጠቃላይ የምርጫ ጣቢያዎች ብዛት- 48 ሺ

Read 2037 times