ባለፈው የፈረንጆች አመት 2020 ብቻ በአፍሪካ አህጉር 30 ሺህ የሚጠጉ ህጻናት በካንሰር ሳቢያ ለሞት መዳረጋቸውን የአለም የቴና ድርጅት ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ ካንሰርን ጨምሮ ለሌሎች በሽታዎች የሚደረጉ ህክምናዎችን በማስተጓጎል ከፍተኛ ጥፋት ማስከተሉን ያስታወሰው ድርጅቱ፣ በአፍሪካ ከሚገኙት አገራት በ46 በመቶው የህጻናት ካንሰር ምርመራ መስተጓጎሉን አመልክቷል፡፡
በአፍሪካ የካንሰር ህክምና የሚያገኙ ህጻናት 30 በመቶ ያህሉ ብቻ መሆናቸውንና በህጻናነት ካንሰር የመሞት ዕድል በአፍሪካ 80 በመቶ ብቻ መሆኑን የጠቆመው ድርጅቱ፣ በከፍተኛ ገቢ አገራት ግን 20 በመቶ ብቻ መሆኑን አክሎ ገልጧል፡፡
Published in
ከአለም ዙሪያ
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል