የአዲስ አበባ የትራፊክ አደጋ
ግኝቶች - በ2013
በ2013 ዓ.ም በትራፊክ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ2012 ጋር ሲነፃፀር፣ በ13 በመቶ ቀንሷል፤ በዚህም የ58 ሰዎች ህይወትን መታደግ ተችሏል፡፡
በዚሁ በጀት ዓመት በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ካጡ አጠቃላይ የመንገድ ተጠቃሚዎች መካከል 83 በመቶ (3/4) የሚሆኑት እግረኞች ሲሆኑ አደጋው የተከሰተውም በተለይ መንገድ በሚሻገሩ ወቅት ነው፡፡
በዓመቱ 87 በመቶ ያህሉ የትራፊክ አደጋ ሞት ተጠቂዎች ወንዶች ነበሩ፡፡
ግማሽ ያህሉ የትራፊክ አደጋ ሞት የተከሰተው ከ30 እስከ 59 ዕድሜ ክልል ውስጥ ነው፡፡
ከፍተኛው የትራፊክ አደጋ የሞት ቁጥር የተከሰተው ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት ነው፡፡
ከፍተኛው የትራፊክ አደጋ የሞት ቁጥር የተከሰተው በሚያዝያ ወርና በአርብ ቀን ነው፡፡
75 በመቶ የሚሆነው የአካል ጉዳት የደረሰው በወንዶች ላይ ነው፡፡
(ምንጭ፡- በአዲስ አበባ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ)
Published in
ጥበብ
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል