Saturday, 30 October 2021 00:00

“ሁለት ገፆች”

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

መፅሀፍ ዛሬ ይመረቃል

በደራሲ አማን እንድሪስ ሽኩር የተሰናዳው “ሁለት ገፆች” መፅሀፍ ዛሬ ጥቅምት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ መሳለሚያ እሳት አደጋ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ሴፓቶፖል ሲኒማ ይመረቃል፡፡
በእለቱም የመፅሀፍ ዳሰሳ፣ ከመፅሀፉ የተመረጡ ገፆች ንባብ፣ግጥምና ሌሎችም ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን  አንጋፋና ወጣት ደራሲያን፣ ገጣሚያን፣ ጋዜጠኞች ዶክተሮች ደራሲና ፈላስፋው መሃመድ አሊ (ቡርሃን)ን ጨምሮ በርካታ ተገባዥ እንግዶች ይገኛሌ ተብሏል፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ በቦታው በመገኘት የስነ ሥርዓቱ ተካፋይ እንዲሆኑ ደራሲው አማን እንድሪስ ጋብዟል፡፡

Read 9686 times