Saturday, 05 February 2022 11:48

ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነርነት የተመለመሉ 42 እጩዎች ታወቁ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ለኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በህብረተሰቡ ጥቆማ የተመለመሉ 42 እጩዎች ላይ ህዝቡ አስተያየቱን እንዲሰጥ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስም ዝርዝራቸውን ይፋ አድርጓል፡፡ ትናንት ስም ዝርዝራቸው ይፋ ከተደረጉት እጩዎች መካከል 11 ያህሉ በህብረተሰቡ ግምገማ ተመርጠው ኮሚሽኑን እንዲመሩ ይደረጋል ተብሏል።
ስምዝርዝራቸው ይፋ የተደረገው 42 እጩዎች የሚከተሉት ናቸው።
ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ
ፕ/ር አፈወርቅ በቀለ ስመኝ
አቶ ዘገየ አስፋው አብዲ
አምባሳደር ታደለች ኃ/ሚካኤል
ፕ/ር ጥላሁን ተሾመ
አቶ ሃይሌ ገብሬ ሱሌ
ፕ/ር ባዬ ይማም
ዶ/ር ሰሚር የሱፍ
ዶ/ር አብዲሳ ዘርአይ በማኖ
ፕ/ር ሀብታሙ ወንድሙ
አቶ ገመቹ ዱቢሶ ጉዲና
አቶ ሳሙኤል ጣሰው ተፈራ
አምባሳደር ሙአዝ ገ/ህይወት ወ/ስላሴ
አቶ አህመድ ሁሴን መሃመድ
ፕ/ር መስፍን አርአያ
ዶ/ር  አበራ ዴሬሳ
ሂሩት ገ/ስላሴ ኦዳ
አምባሳደር ሙሃመድ ድሪር
አቶ ንጉሴ አክሊሉ
ፕ/ር ያዕቆብ አርሳኖ
ተስፋዬ ሃቢሶ
ዶ/ር አይፎርት መ/ድ ያሲን
ክፍሌ ወ/ሚካኤል ሐጀቶ
ዶ/ር ተገኘወርቅ ጌጡ መንገሻ
ፕ/ር ካሳሁን ብርሃኑ አለሙ
አባተ ኪሾ ሆራ
ዶ/ር ዳዊት ዮሐንስ
ፕ/ር ህዝቅያስ አሰፋ
ዶ/ር ታከለ ሰቦቃ
ኢ/ር ጌታሁን ሁሴን ሽኩር
ፕ/ር በቀለ ጉተማ ጀቤሳ
ፕ/ር ዳንኤል ቅጣው
ዘነበወርቅ ታደሰ ማርቆስ
ፕ/ር ዘካሪያስ ቀነአ ተስገራ
መላኩ ወ/ማሪያም
ዶ/ር ዮናስ አዳዬ
ዶ/ር ወዳጆ ወ/ጊዮርጊስ
አንዳርጋቸው አሰግድ
ዶ/ር ሙሉጌታ አረጋዊ
ነጋልኝ ብርሃኑ ባዬ
ሎሬት ፕ/ር ጥሩሰው ተፈራ
ኢብራሂም ሙሉሸዋ እሸቴ
እነዚህ ስማቸው በይፋ የተገለጸው 42 ግለሰቦች በአጠቃላይ ለእጩነት ከተጠቆሙ 600 (ስድስት መቶ) ግለሰቦች መካከል ለመጨረሻው ዙር የተመረጡ መሆናቸው የተመለከተ ሲሆን ህብረተሰቡ እስከ የካቲት 1 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ በግለሰቦቹ ላይ አስተያየቱን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድረ-ገጽ በመግባት መስጠት እንደሚችል ተገልጿል።

Read 925 times