Print this page
Friday, 11 March 2022 12:30

ለውድ የባንካችን ደንበኞች በሙሉ መረጃን ወቅታዊ የማድረጊያ ቀነ ገደብ ለሁለት ወራት ተራዘመ

Written by 
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ በ27/08/2021 ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ላለፉት 6 ወራት የደንበኞቹን መረጃ የማደራጀትና የማጥራት ስራ ሲሠራ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ውስጥ በርካታ ደንበኞች መረጃቸውን በባንኩ ቅርንጫፎች በመገኘት ወቅታዊ አድርገዋል፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች መረጃቸውን ወቅታዊ ማድረግ ላልቻሉ ደንበኞች ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ የተሰጠ በመሆኑ፣ ደንበኞች ቀነ ገደቡ ከመጠናቀቁ በፊት ከወዲሁ ወደ ባንኩ ቅርንጫፎች በመሄድ መረጃቸውን ወቅታዊ ማድረግ እንዳለባቸው እናሳስባለን፡፡
Read 2787 times
Administrator

Latest from Administrator