Thursday, 09 June 2022 18:11

ኢትዮጵያ ድል አደረገች

Written by 
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብጽ አቻውን አሸነፈ
ዛሬ ምሽት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብፅ አቻውን 2 ለ 0 አሸነፈ።
ጎሎቹን በ21ኛው ደቂቃ ዳዋ ሁቴሳ በ40ኛው ደቂቃ ሽመልስ በቀለ አስቆጥረዋል።
በማላዊ ቢንጉ ብሔራዊ ስታዲየም በተደረገ የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ የግብጽ አቻውን አሸንፏል።
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ…
Read 3855 times