አንጋፋው ደራሲ፣ ገጣሚ፣ ሀያሲ፣ ተዋናይ፣ ዳይሬክተር... ጋሽ ስዩም ተፈራ በአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ እና ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት በጋራ በመሆን በተዘጋጀው መድረክ ላይ የጥበብ አፍቃርያን ፣ አንጋፋ አርቲስቶች በተገኙበት የምስጋና መድረክ ዛሬ ጥቅምት 24/2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ የባህል አምባሳደር ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ የምግብ አዳራሽ የምስጋና አዋርድና በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የተሸለሙትን ለአንጋፋ አርቲስቶች ያበረከቱት ኒሻን ጨምሮ የተለያዩ ሽልማቶች ተበርክቶለታል።
በሀገራችን የትወና ሙያ የጎላ አሻራና ማህተም ያሳረፈ ታላቁ አርቲስት ጋሽ ስዩም ተፈራ በሀገራችን ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ስራ
በፕሮግራሙም ጋሽ ስዩም ታምሞ በነበረበት ወቅት ድጋፍ ላደረገለት የኢትዮጵያ ህዝብና ግለሰቦች እንዲሁም የህክምና ተቋማት ምስጋና አቅርበዋል።