Saturday, 22 June 2024 00:00

“በቀል’ና ፍትሕ” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በስንታየሁ ገብረጊዮርጊስ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “በቀል’ና ፍትሕ”  የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ታትሞ ለንባብ በቅቷል፡፡
መጽሐፉ፤ ጦርነታ ያገናኛቸው፣ የማይተዋወቁ፣ ግን ደግሞ ግዳጅና ሞት አንድ ስላደረጋቸው ሰብዕናዎች የሚተርክ ነው ተብሏል፡፡
የኑሮ ሂደት ያጠላለፉትና ዘመናት ያወረዛው የተቀበረ የውስጥ ስሜት (የትውልድ ቂም- ወበቀል ወይም የዘገየ ፍትህ)፣ የሚንጸባረቅበት ነው - “በቀል’ና ፍትሕ” ፡፡
የትውልድ ቂም በፍቅር ሃይል ሲሻር የሚያሳይ ልብ አንጠልጣይ የውርስ ትርጉም እንደሆነ የተነገረለት መጽሐፉ፤ በ310 ገጾች የተቀነበበ ሲሆን፣ በ380 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 473 times