ነገ ቅዳሜ ጥቅምት 30 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ነው።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ “አሁን ከቁጥጥራችን ውጭ እየሆኑ ያሉ ሁኔታዎች በፖሊስ አቅም የሚፈቱ ነበሩ” ሲሉ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ እንደገለጹት፣ በትግራይ ክልል የሚፈጠረው ችግር ኢትዮጵያን የማተራመስ አቅም አለው።አቶ ጌታቸው ከትላንት በስቲያ መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓ.ም. በ
በዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት፣ “በትግራይ መፈንቅለ መንግሥት ‘ተካሂዷል’ የሚባለው ውሸት ነው” ሲል ገለጸ። ህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋር ግንኙነት እንደሌለውም ቡድኑ አመልክቷል።ከትላንት በስቲያ ሐሙስ መቐለ ከተማ በሚገኘው የህወሓት ጽሕፈት ቤት ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የፓርቲው ምክትል ሊቀ መ
የኬሌ - ቶሬ - ጨለለቅቱ - ዲላ መንገድ በመዘጋቱ ምክንያት ለችግር መዳረጋቸውን የኮሬ ዞን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ነዋሪዎቹ እንደገለጹት፣ ለመንግስት አካላት ስሞታ ቢያቀርቡም፣ ሰሚ አላገኙም።ነዋሪዎች ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ከ2009 ዓ.ም. አንስቶ ከምዕራብ ጉጂ የሚነሱ ታጣቂዎች የሚፈጽሟቸው ጥቃቶች እያገረ
አሸናፊዎቹ በጄኔቫ በሚካሄደው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሲያትል አካዳሚ ጋር በመተባበር፣ ‘’AI for Good Youth Challege Ethiopia’’ በሚል መሪ ቃል፣ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ተሰጥኦ ያላቸው ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ በመማር ላይ የሚገኙ ሕፃናትና ወጣ
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦???? ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )???? ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ ) ?
“ለፋሲካ ሌሊት “ አዲስ ፊልም በGerman ሀገር በተካሄደው European wip festival ተሸላሚ የሆነው ፊልም ማክሰኞ
• 2.5 ሚሊዮን ብር ፈጅቷል ተብሏል በአጠቃላይ 2.5 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የተነገረለት "እንግዱ" የተሰኘ ልብ አንጠልጣይ
መቅረዝ ሥነኪን ወርሀዊ የኪነጥበብ ዝግጅት የፊታችን ሐሙስ መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና