Friday, 20 December 2024 07:52

በዘነበች ታደሰ ህይወትና ሥራ ላይ ያተኮረ መፅሀፍ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ዘነበች ታደሰ ማን ነች? ለምንስ ጭራ ቀረሽ የሚል ስያሜ ተሰጣት? ለጥበብ ምን አበረከተች? የሚሉ ጥያቄዎችን ሊመልስ የሚችል የአርቲስት ዘነበች ታደሰን ህይወት የሚዳስስ በፅሁፍና በምስል የተደራጀ መፅሐፍ በዶ/ር ጌታቸው ተድላ ተዘጋጅቶ ለአንባቢያን ሊቀርብ ነው።
ታህሳስ 12 2017 በሀገር ፍቅር ቴአትር የሚመረቀው ይህ መፅሀፍ 167 ገፆች ያሉት ነው።

Read 615 times