Tuesday, 29 July 2025 00:00

ብሔራዊ ቡድኑ ከአሜሪካው ጉዞ በፊት!

Written by 
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ከማምራቱ በፊት የአዲስ አበባ ዝግጅቱን በዛሬው ዕለት አገባዷል።
ብሔራዊ ቡድኑ ዛሬ ከስሪ ፖይንት አካዳሚ ጋር የልምምድ ጨዋታ ያከናወነ ሲሆን፤ በዚህም 1-0 ማሸነፍ ችሏል።
31 አባላትን የያዘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ልዑክ፣ ዛሬ ምሽት 4:50 ከአዲስ አበባ በመነሳት በሮም በኩል ትራንዚት አድርጎ ረቡዕ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት 1:00 ገደማ አሜሪካ እንደሚደርስ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
Read 405 times