Monday, 18 August 2025 17:10

"ፉካ"

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የደራሲ ዘቢብ መልኬ "ፉካ" የተሰኘ  አዲስ መጽሐፍ የፊታችን ረቡዕ ነሐሴ 14 2017 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ ውስጥ ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ይመረቃል።

Read 1093 times