“ወይ አዲስ አበባ” መጽሔት .. በኅትመት ዋጋ መናር ምክንያት ከተቋረጠች በኋላ በአዲስ ዓመት ዋዜማ፣ የፊታችን ቅዳሜ .. ዳግም ለኅትመት በቅታ ከእጃችሁ ትገባለች።
"ምነው ጠፋችሁ?!" የሚለው ጥያቄ ላለፉት ዓመታት ከብዙ አንባቢዎቻችን ለዝግጅት ክፍላችን የቀረበ ጥያቄ ነበር። "ተመለሱ" ያሉንም ብዙዎች ናቸው። .. እነሆ ለቀረቡልን የ"ተመለሱ" ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ያደረግናቸው ጥረቶች ተሳክተው በአዲስ መንገድ፣ በአዲስ መንፈስ፣ ከቀደመው በተሻለ ጥራት መጥተናል። ከአሁን በኋላም በየሁለት ወሩ እየታተመች ለንባብ ትበቃለች።
"ወይ አዲስ አበባ"ን በአዲስ ዓመት ዋዜማ! ...
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

