የካቶሊክ ሀይማኖት ተከታየ በመሆናቸው በሕዝብ ተቃውሞ ከስልጣን የወረዱት አፄ ሱስንዮስ ዜና መዋእል ወደ አማርኛ ተተረጐመ፡፡ መፅሐፉን ከግእዝ ወደ አማርኛ የተረጐሙት አቶ አለሙ ኃይሌ ናቸው፡፡
በመፅሐፉ የጀርባ ሽፋን ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ሽፈራው በቀለ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አስተያየት የሰጡ ሲሆን ፕሮፌሰር መስፍን “ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያን ገንዘብ አዋጥተው ከሚያሳትሟቸው መፃህፍት ይህ የመጀመርያው ነው” ብለዋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና