..የቤንጃሚን ፍራንክሊን የህይወት ታሪክ.. የሚለው መሐፍ 218 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋውም 30 ብር ነው፡፡ በብርያን ትሬሲ የተዘጋጀው ..ያለልፋት መቋመጥ ሀብት.. የተሰኘው ሌላው የትርጉም መሐፍ 262 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋውም 34 ብር ነው፡፡መሀመድ ሰልማን “Tadyas Ethiopia” የተሰኘ የልጆች መሐፍ ለንባብ አብቅቷል፡፡ 70 ገ ያለው መሐፍ ዋጋ 20 ብር ነው፡፡
..አይፈራም ጋሜው እና ፍልስፍናዊ ወጐቹ.. የሚል ሀገርኛ የፍልስፍና መሐፍ በሲሳይ መኳንንት ተዘጋጅቶ ለገበያ ቀርቧል፡፡ በ27 ብር የሚሸው መሐፍ 188 ገፆች አሉት፡፡ቀዳማዊ ሰለሞን የደረሰው ..ቀን.. የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መጽሐፍ ባሳለፍነው ሳምንት ለንባብ በቅቷል፡፡ መሐፉ 345 ገፆች አሉት፡፡ ዋጋውም 50 ብር ነው፡፡