Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 03 September 2011 12:43

..ፖየቲክ ጃዝ.. በሸበሌ ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የግጥም ሥራዎች ከጃዝ ሙዚቃ ጋር ተዋህደው የሚቀርቡበት ..ፖየቲክ ጃዝ.. የፊታችን ረቡዕ ጳጉሜ 2/2003 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡30 ጀምሮ በሸበሌ ሆቴል እንደተዘጋጀ ተገለፀ፡፡በዝግጅቱ ላይ ገጣሚና ጋዜጠኛ አበባው መላኩ፣ ገጣሚና ሰዓሊ ቸርነት ወ/ገብርኤል፣ ገጣሚ ምስራቅ ተረፈና ገጣሚ ሰለሞን ሳህለ ከመለከት ባንድ ጋር የግጥም ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ፡፡ የአሁኑ ዝግጅት ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን የጠቆሙት አዘጋጆቹ፤ ፕሮግራሙን በየወሩ ለማቅረብ ከሸበሌ ሆቴል ባለቤት ፈቃድ ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡

Read 3879 times