“ሮማን የወረረ ጀግና” በሚል ርዕስ ባለፈው ዓመት በትዕኩ ባህታ ተተርጉሞ ለንባብ የበቃው መፅሃፍ ነገ ከቀኑ በ8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር አቶ ሰለሞን ተሰማ ይመሩታል፡፡
“ሮማን የወረረ ጀግና” በሚል ርዕስ ባለፈው ዓመት በትዕኩ ባህታ ተተርጉሞ ለንባብ የበቃው መፅሃፍ ነገ ከቀኑ በ8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር አቶ ሰለሞን ተሰማ ይመሩታል፡፡