ዜና

Rate this item
(3 votes)
 በተቃውሞው ከመንግስት ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የቆሰሉ ሰዎች አሉ በሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈፀመ ያለውን የመስጂድ ፈረሳ ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በመርካቶ አንዋር መስጂድና በኒን መስጂዶች ትናንት ተካሂዷል፡፡ የተቃውሞ ሰልፉን ለመበተን ከመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የተጎዱ ሰዎች መኖራቸውንና በአስለቃሽ ጭስም ጉዳት መድረሱን…
Rate this item
(0 votes)
ዘመን ባንክ፤ አዲሱን የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ ዛሬ ያስመርቃል የዛሬ 15 ዓመት፣ በ87.2 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል፣ የባንክ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው ዘመን ባንክ፣ አዲሱንና ዘመናዊውን ባለ 36 ወለሎች የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ በዛሬው ዕለት ያስመርቃል፡፡የዘመን ባንክ አመራሮች ከትናንት በስቲያ ሐሙስ፣ በአዲሱ…
Rate this item
(2 votes)
የከተማ አስተዳደሩ መረጃው ያልተጣራና ከአንድ ወገን ብቻ የተገኘ ነው ብሏል በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው ዜጎችን በግዳጅ የማስነሳትና ቤቶችን የማፍረስ ሂደት 100ሺ ቅሬታዎች እንደቀረቡበት ተገለፀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ መረጃው ያልተጣራና ከአንድ ወገን ብቻ የተገኘ ነው ሲል አስተባብሏል፡፡የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም፣…
Rate this item
(0 votes)
 ከ16 አገራት የተውጣጡ 130 ኩባንያዎች ይሳተፉበታል 5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት፣ ከሰኔ 1- 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡በንግድ ትርኢቱ ላይ የግብርና፣ ምግብ ማቀነባበሪያ፣ የምግብ ግብዓት ንጥረነገሮች፣ ፕላስቲክ፣ ህትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች…
Rate this item
(0 votes)
 የዛሬ 15 ዓመት፣ በ87.2 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል፣ የባንክ ኢንዱስትሪውን የተቀላቀለው ዘመን ባንክ፣ አዲሱንና ዘመናዊውን ባለ 36 ወለሎች የዋና መሥሪያ ቤቱን ህንጻ የፊታችን ቅዳሜ ያስመርቃል፡፡የዘመን ባንክ ማናጅመንት በዛሬው ዕለት ከሰዓት በኋላ በአዲሱ የዋና መሥሪያ ቤት ህንጻ መግለጫ የሰጠ ሲሆን፣ የባንኩን…
Rate this item
(0 votes)
• ከ16 አገራት የተውጣጡ 130 ኩባንያዎች ይሳተፉበታል5ኛው ʺአግሮፉድ ኢትዮጵያ እና ፕላስትፕሪንትፓክ ኢትዮጵያʺ ዓለማቀፍ የንግድ ትርኢት፣ ከሰኔ 1 – 3 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡በንግድ ትርኢቱ ላይ የግብርና፡ ምግብ ማቀነባበሪያ፡ የምግብ ግብዓት ንጥረነገሮች፡ ፕላስቲክ፡ ህትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች…
Page 1 of 409