ዜና
የደቡብ ሱዳን መንግሥት፣ ግብፅ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው የላይኛው ናይል ግዛት ፓጋክ አካባቢ ያቋቋመችውን ወታደራዊ ጦር ሠፈር በአስቸኳይ እንድትዘጋ ማዘዙን የዓረብኛ የዜና ምንጮች በሰፊው ዘግበዋል። ይህ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አቅራቢያ የተገነባውና ወታደራዊ ሥልጠና የመስጠት እንዲሁም የናይል ወንዝ ፍሰትን የመቆጣጠር ስውር…
Read 1163 times
Published in
ዜና
Read 3039 times
Published in
ዜና
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎና በኡጋንዳ እየተስፋፋ ያለውን የኢቦላ ወረርሽኝ ተከትሎ፣ ለቫይረሱ የተጋለጡ ወይም በበሽታው የተያዙ የአሜሪካ ዜጎችን ለይቶ ማቆያ የሚሆን ተቋም በኬንያ ለመገንባት ማቀዱን ዎል ስትሪት ጆርናል ዘግቧል። ይህንን ተቋም ለማቋቋምም የአሜሪካ የህዝብ ጤና አገልግሎት የተባለው የሲቪል መኮንኖች…
Read 2604 times
Published in
ዜና
Wednesday, 27 May 2026 11:39
በአማራ ክልል ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታሰሩና የአካላዊ ቅጣት ሰለባ የሆኑ ተጠርጣሪዎች ጉዳይ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው የሰብዓዊ መብት ክትትል፣ “ወቅታዊ ጉዳይ’’ በሚል ምክንያት የተያዙ ተጠርጣሪዎች እስከ ሰባት ወራት ድረስ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለተራዘመ እስር መዳረጋቸውን አስታውቋል። ተጠርጣሪዎች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደሚታሰሩ፣ በሕጉ በተቀመጠው…
Read 2637 times
Published in
ዜና
በምሥራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ እየታየ ያለው አስደናቂ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ታሪካዊ ጉዞ ህያው ማረጋገጫ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት የአካባቢው አርሶ አደሮች ከ 176,223 ሄክታር በላይ መሬት ማልማት የቻሉ ሲሆን፣ ከዚህ መሬትም…
Read 2446 times
Published in
ዜና
የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ) በቁጫ ምርጫ ክልል የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫና የምርጫ ውጤት ሙሉ በሙሉ እንደማይቀበል በመግለጽ አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ፓርቲው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ሊካሄድ የታቀደው ምርጫ የዜጎችን የመምረጥና የመመረጥ ሕገ-መንግሥታዊ መብት የገፈፈ፣ አግላይ እና የምርጫ…
Read 2344 times
Published in
ዜና

