ዜና
ሕብረት ባንክ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር፣ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት፣ የአንድ ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የገንዘብ ድጋፉ የተደረገው ባለፈው ረቡዕ ሰኔ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ነው፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው የገንዘብ ድጋፉን…
Read 454 times
Published in
ዜና
ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውይይት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፣ በሁለት የምክር ቤቱ አባላት ተቃውሞ ገጥሞታል። በረቂቅ አዋጁ ላይ ተቃውሞ የሰነዘሩት ተቃዋሚ ፓርቲዎቹን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ…
Read 468 times
Published in
ዜና
አራት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በምዕራብ ጎጃም ጅጋ ከተማ ውስጥ በመንግሥት የፀጥታ ሃይሎች ተፈፀመ ያሉትን “የንፁሃን ግድያ” አወገዙ፡፡ እናት ፓርቲ፣ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) እና የአማራ ግዮናዊ ንቅናቄ ባወጡት መግለጫ፤ የመንግሥት የጸጥታ ሃይሎች፣ በምዕራብ ጎጃም ጅጋ…
Read 349 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 June 2024 00:00
የማላዊ መንግሥት 238 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ አገራቸው ሊመልስ ነው
Written by Administrator
የማላዊ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አገሪቱ ገብተዋል ያላቸውን 238 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ሊመልስ መሆኑን አስታውቋል። ስደተኞቹ በማላዊ ሰሜናዊ ክፍል በሚገኙ እስር ቤቶች ታስረው እንደቆዩ ተገልጿል።የአገሪቱ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ፤ ስደተኞቹ የማላዊን ሕግ በመተላለፍ ወደ አገሪቱ…
Read 238 times
Published in
ዜና
- ነዋሪዎች ዳግም ጦርነት እንዳይከሰት ሰግተዋል በአማራና ትግራይ ክልሎች የ”ይገባኛል” ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች ውጥረት መንገሱ ተገለፀ። ነዋሪዎች ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ የትግራይ ሃይሎች ወደ እነዚሁ አዋሳኝ አካባቢዎች መጠጋታቸው ነው ውጥረቱን የፈጠረው።ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የወልቃይት ጠገዴ ነዋሪ በአካባቢው ከአማራ…
Read 271 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 June 2024 00:00
በኢሮብ 23 ት/ቤቶች በ ኤርትራ ወታደሮች ቁጥጥር ስር እንደሚገኙ ተነገረ
Written by Administrator
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ፣ የኤርትራ ወታደሮች በኢሮብ ወረዳ 23 ትምሕርት ቤቶችን ተቆጣጥረው እንደሚገኙ የወረዳው ትምሕርት ጽ/ቤት ጠቁሟል።በወረዳው የትምህርት ፅህፈት ቤት ስር ከሚታወቁና ክትትል ሲደረግላቸው ከነበሩት መካከል፣ አንድ ሁለተኛ ደረጃ የሚገኙባቸው 23 ትምህርት ቤቶች ከ3 ዓመት በላይ በኤርትራ ወታደሮች ቁጥጥር…
Read 222 times
Published in
ዜና