ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ሕብረት ባንክ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር፣ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት፣ የአንድ ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የገንዘብ ድጋፉ የተደረገው ባለፈው ረቡዕ ሰኔ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ነው፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው የገንዘብ ድጋፉን…
Rate this item
(1 Vote)
ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውይይት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፣ በሁለት የምክር ቤቱ አባላት ተቃውሞ ገጥሞታል። በረቂቅ አዋጁ ላይ ተቃውሞ የሰነዘሩት ተቃዋሚ ፓርቲዎቹን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ…
Rate this item
(2 votes)
አራት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በምዕራብ ጎጃም ጅጋ ከተማ ውስጥ በመንግሥት የፀጥታ ሃይሎች ተፈፀመ ያሉትን “የንፁሃን ግድያ” አወገዙ፡፡ እናት ፓርቲ፣ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) እና የአማራ ግዮናዊ ንቅናቄ ባወጡት መግለጫ፤ የመንግሥት የጸጥታ ሃይሎች፣ በምዕራብ ጎጃም ጅጋ…
Rate this item
(0 votes)
የማላዊ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አገሪቱ ገብተዋል ያላቸውን 238 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ሊመልስ መሆኑን አስታውቋል። ስደተኞቹ በማላዊ ሰሜናዊ ክፍል በሚገኙ እስር ቤቶች ታስረው እንደቆዩ ተገልጿል።የአገሪቱ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ፤ ስደተኞቹ የማላዊን ሕግ በመተላለፍ ወደ አገሪቱ…
Rate this item
(0 votes)
 - ነዋሪዎች ዳግም ጦርነት እንዳይከሰት ሰግተዋል በአማራና ትግራይ ክልሎች የ”ይገባኛል” ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች ውጥረት መንገሱ ተገለፀ። ነዋሪዎች ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ የትግራይ ሃይሎች ወደ እነዚሁ አዋሳኝ አካባቢዎች መጠጋታቸው ነው ውጥረቱን የፈጠረው።ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የወልቃይት ጠገዴ ነዋሪ በአካባቢው ከአማራ…
Rate this item
(0 votes)
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ፣ የኤርትራ ወታደሮች በኢሮብ ወረዳ 23 ትምሕርት ቤቶችን ተቆጣጥረው እንደሚገኙ የወረዳው ትምሕርት ጽ/ቤት ጠቁሟል።በወረዳው የትምህርት ፅህፈት ቤት ስር ከሚታወቁና ክትትል ሲደረግላቸው ከነበሩት መካከል፣ አንድ ሁለተኛ ደረጃ የሚገኙባቸው 23 ትምህርት ቤቶች ከ3 ዓመት በላይ በኤርትራ ወታደሮች ቁጥጥር…
Page 3 of 442