ዜና

Rate this item
(2 votes)
አቶ ዮናስ ካሳሁን የተባለ ግለሰብ የወ/ሮ አኪኮ ስዩምን ኢ-ሜይል አድራሻ የይለፍ ቃል (ፓስወርድ) ያለ ግለሰቧ ፈቃድ ባልታወቀ መንገድ በመጠቀም ግለሰቧ ከተለያዩ ሰዎችና ድርጅቶች ጋር የምታደርገውን የመረጃ ልውውጥ ወደራሱ አድራሻ በመላክ፣ በማጥፋትና ለ3ኛ ወገን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ግለሰቡ በአሁኑ…
Rate this item
(1 Vote)
በአሁን ወቅት ሰላም ሰፍኗል ተብሏል በቴፒ ከተማ በተደረገው ውይይት ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም ተገኝተዋል በጋምቤላ ክልል ባለፉት ሳምንታት ግጭት ተቀስቅሶባቸው በነበሩ አካባቢዎች በአሁኑ ሰዓት ሰላም ሰፍኗል የተባለ ሲሆን በግጭቱ ተሳትፈዋል የተባሉ አመራሮችንና ሌሎች አካላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ወንጀለኛን የመለየት ስራ እየተሰራ…
Rate this item
(4 votes)
“አስፈላጊው እርምጃ ተወስዷል፤ ወደፊትም ይወሰዳል” መንግስት በቅርቡ በጋምቤላ ክልል ጎደሬ ወረዳ፣ በዜጎች መፈናቀልና ግድያ ላይ ተሳትፈዋል በተባሉ ባለስልጣናትና ካድሬዎች ላይ መንግሥት ምንም አይነት እርምጃ አለመውሰዱን የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የገለፀ ሲሆን መንግስት በበኩሉ፤ ድርጊቱን በፈፀሙት ግለሰቦች ላይ የማጣራት ስራ…
Rate this item
(2 votes)
“ኢቦላ ኢትዮጵያ ውስጥ ገብቷል የሚባለው ሃሰት ነው”የኢትዮጵያ መንግሥት የፀጥታ ክፍሉ ጠንካራና ህብረተሰቡን ያማከለ በመሆኑ ከአልሸባብም ሆነ በሌሎች ሀገሮች ከሚደገፉ አሸባሪዎች ሊደርስ የሚችል ጥቃት እንደማይኖር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አረጋገጠ፡፡ሰሞኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አዲስ አበባ በሚገኘው ኤምባሲው አማካኝነት በቦሌ አካባቢ…
Rate this item
(24 votes)
ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ተቀማጭነቱ በአውስትራሊያ የሆነው ‘ዲሞክራሲ ፎር ኢትዮጵያ ሰፖርት ግሩፕ’ የተሰኘ ቡድን ያዘጋጀውን የእድሜ ዘመን ስኬት ሽልማት ለመቀበል ሰሞኑን ወደ አውስትራሊያ መሄዳቸውን ምንጮቻችን ገለጹ፡፡ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም በአገሪቱ ሁሉን አቀፍ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ለማስቻል ለረጅም አመታት ትልቅ አስተዋጽኦ…
Rate this item
(6 votes)
በኬንያ በስደት ላይ ሳለ በጥቂት ቀናት ህመም ህይወቱ ያለፈው የጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹሩቤ የቀብር ስነ ስርዓት በዛሬው እለት በትውልድ ሀገሩ ይርጋጨፌ ይፈፀማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተለያዩ የግል የህትመት ውጤቶች ላይ ለረጅም አመታት በጋዜጠኝነት ሙያ ሲሰራ የቆየውና “ማራኪ” የተሰኘ መፅሄት አሳታሚ የነበረው ጋዜጠኛ ሚሊዮን፤…