ዜና
ለስድስት ወር ብቻ ታግዶ የነበረው ወደ አረብ ሃገራት የሚደረግ የሥራ ጉዞ አንድ ዓመት ያስቆጠረ ሲሆን ጉዞውን እንደ አዲስ ለመጀመር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ የቀረበው አዋጅ እየተጠበቀ ነው ተብሏል፡፡ የዛሬ ዓመት ገደማ ለስራ ወደ ውጭ ሃገር በተለይም ወደ መካከለኛው ምስራቅ…
Read 5302 times
Published in
ዜና
የሰንደቅ አላማውን ክብር ለማስጠበቅ የወጣው አዋጅ ግንዛቤ ሲሰጥበት እንደቆየ የተናገሩት የሰንደቅ አላማ ቀን አከባበርና ብሄራዊ ኮሚቴ የቴክኒክ ቡድን ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ዳዊት ተፈራ፤ ህጉን ሙሉ ለሙሉ በማያከብሩት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚችል ገለፁ፡፡ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ ቀለማት ላይ የሃይማኖትና የብሄረሰቦችን…
Read 4945 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ፣ የግብጽና የሱዳን የውሃ ሚኒስትሮችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበትና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚመክረው ሁለተኛው ዙር የሶስትዮሽ የቴክኒክ ውይይት፣ በመጪው ሃሙስና አርብ በካይሮ እንደሚቀጥል የግብጹ አሃራም ድረገጽ ዘገበ፡፡የግብጹን የውሃና የመስኖ ሚኒስትር ሆሳም አልሞሃዚን ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በውይይቱ ላይ የሚሳተፉት 12 የአገራቱ…
Read 1920 times
Published in
ዜና
ዕቅዱ የተለጠጠ ነው ተብሏል የኢትዮጵያ ከርሰ ምድራዊ ሁኔታ እንደሌሎች የአፍሪካ አገራት አዋጭ ነው በሚል ግምት አማካኝ ገቢው ቢሰላ፣ ኢትዮጵያ ከማዕድን ዘርፍ በእምቅ ሀብቷ በዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት እንደምትችል አንድ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት አመለከተ፡ ሌሎች ገቢዎችን በንግድ ገቢ ግብርና…
Read 4426 times
Published in
ዜና
Monday, 06 October 2014 07:33
የዲያስፖራ ተቃዋሚዎች በስዊድን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ጥሰው ለመግባት ሞከሩ
Written by Administrator
በዋሺንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መሳሪያ የተኮሰው የፀጥታ ሰራተኛ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰበሳምንቱ መጀመሪያ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በዳያስፖራ ተቃዋሚዎች የተደረገውን ጥሰት ተከትሎ፣ ባለፈው ረቡዕም በስዊድን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በተቃዋሚዎች ተመሳሳይ የጥሰት ሙከራ መደረጉን ምንጮቻችን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ በስዊድን ስቶክሆልም በሚገኘው…
Read 7563 times
Published in
ዜና
ማክሰኞ የቅጣት ውሳኔ ይሰጣል ሃሰተኛ ወሬዎችን አሳትሞ በማሰራጨት፣ ህዝብን ለአመፅ በማነሳሳት ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በኃይል ለመናድ ሲንቀሳቀሱ ነበር በሚል ክስ የቀረበባቸው “ሎሚ”፣ “አዲስ ጉዳይ” እና “ፋክት” መፅሄቶች አሳታሚዎች እና ሥራ አስኪያጆች ጥፋተኛ ናቸው ተባሉ፡፡ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ…
Read 2899 times
Published in
ዜና