ዜና
በፊልም ባለሙያው ቴዎድሮስ ተሾመና በደራሲ አትንኩት ሙሉጌታ መካከል በተመሰረተው የመብት ይገባኛል ፍትሃብሄር ክርክር፣ ፍ/ቤት በአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ላይ የ10 ሚሊዮን ብር እግድ ከትናንት በስቲያ አስተላለፈ፡፡ ከሳሽ ደራሲ አትንኩት ሙሉጌታ፤ ነሐሴ 13 ቀን 2006 ዓ.ም ለፍ/ቤት ባቀረቡት ክስ፤ አርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ…
Read 11619 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 September 2014 10:26
በተከሰሱ መፅሄቶች ላይ ውሳኔ ለመስጠት ፍ/ቤት ኦሪጂናል መፅሄቶች እንዲቀርቡለት አዘዘ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በ“አዲስ ጉዳይ”፣ በ“ሎሚ” እና በ“ፋክት” መፅሄት አሳታሚዎችና ሥራ አስኪጆች ላይ ለተመሰረቱት የወንጀል ክሶች የቀረቡት ማስረጃዎች ከየመፅሄቶቹ ገፆች የተቆራረጡና ኮፒ የተደረጉ መሆናቸውን የጠቆመው ፍ/ቤት፤ አቃቤ ህግ ኦርጂናል መፅሄቶችን በማስረጃነት እንዲያቀርብ ትዕዛዝ በማስተላለፍ ለፍርድ ውሳኔ በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ፍ/ቤቱ ከትላንት በስቲያ…
Read 2343 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 September 2014 10:25
በሳዑዲ በሽብርተኝነት የተከሰሰው ኢትዮጵያዊ የ5 አመት እስር ተፈረደበት
Written by Administrator
የሪያድ ልዩ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት፤ የሽብር ተግባራትን ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል በሚል ክስ በተመሰረተባቸው አራት የሳኡዲ አረቢያ ዜጎችና በአንድ ኢትዮጵያዊ ላይ ከአንድ እስከ አምስት አመት የሚደርስ የእስራት ቅጣት መጣሉን አረብ ኒውስ ዘገበ ፡፡ ስሙ ያልተገለጸው ኢትዮጵያዊና አራቱ ግብረ አበሮቹ፣ የቅዱስ ቁርአንን አስተምሮት…
Read 2350 times
Published in
ዜና
ለአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ፕሮጀክት ግንባታ ቃሊቲ ጉምሩክ ግቢ ውስጥ በቁፋሮ ስራ ላይ በነበሩ 7 የቀን ሰራተኞች ላይ ከትናንት በስቲያ የአፈር መደርመስ አደጋ አጋጥሞ የሶስቱ ህይወት ወዲያው ሲያልፍ አራቱ ህይወታቸው ሊተርፍ ችሏል፡፡ ቃሊቲ ወረዳ 6 ጉምሩክ ግቢ ውስጥ ለባቡር ፕሮጀክት…
Read 1717 times
Published in
ዜና
በአንጋፋው ደራሲ አዳም ረታ የተጻፈው “መረቅ” የተሰኘ የረጅም ልቦለድ መጽሃፍ ሰሞኑን በገበያ ላይ ይውላል፡፡ ለደራሲው ስምንተኛው የሆነው ይሄው መፅሃፍ፤ ከስድስት መቶ በላይ ገጾች ያሉት ሲሆን፣ በቅርቡ በተለያዩ መጽሃፍት መደብሮችና አዟሪዎች ለገበያ እንደሚውል ታውቋል፡፡ ደራሲ አዳም ረታ ከዚህ በፊት “ማህሌት”፣ “ግራጫ…
Read 2954 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 September 2014 10:20
የውቤ በረሃ የልማት ተነሺዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ቅሬታ ማቅረባቸውን ገለፁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የአዲስ አበባ አስተዳደርና ወረዳው በአካባቢያችን የመልሶ ማልማት ስራ የገባልንን ቃል አልጠበቀም የሚሉት በአራዳ ክ/ከተማ የውቤ በረሃ የልማት ተነሺዎች፣ ቅሬታቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤትና ለከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ማቅረባቸውን ጠቁመው ከባለስልጣናቱ በጐ ምላሽ እንደሚጠብቁ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ እና የወረዳው ፅ/ቤት…
Read 1884 times
Published in
ዜና