ዜና
Saturday, 06 September 2014 10:41
ኢትዮጵያ ባለፈው አመት ከአፍሪካ አነስተኛ ሙስና የተሰራባት አገር ናት ተባለ
Written by Administrator
ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የተባለው አለማቀፍ ተቋም እ.ኤ.አ በ2013 በአለም ዙሪያ በሚገኙ 95 አገራት በሰራው ጥናት፣ ባለፈው አመት ከአፍሪካ አህጉር አነስተኛ ሙስና የተሰራባት አገር ኢትዮጵያ እንደሆነች ማስታወቁን የኬንያው ዘ ስታር ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ አልጀዚራ በበኩሉ ትናንት ባወጣው ዘገባ፣ በኢትዮጵያ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት…
Read 3105 times
Published in
ዜና
ላለፉት ዓመታት የቅጂና ተዛማች መብቶች ጥሰት በፈጠረው ስጋት ተቀዛቅዞ የከረመው የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ዘንድሮ የተነቃቃ ይመስላል፡ታዋቂ ድምፃውያን ለአዲሱ አመት አዳዲስ ነጠላ ዜማቸውንና አልበማቸውን አበርክተዋል፡፡ ይሄም ለሰሞኑ የአውዳመት ድባብ ተጨማሪ ድምቀት ሰጥቶታል፡፡ የአብነት አጎናፍር “አስታራቂ፣ የታምራት ደስታ “ከዛ ሰፈር”፣ የዮሴፍ ገብሬ “መቼ…
Read 10803 times
Published in
ዜና
በ514 የዳስ እና የዛፍ ጥላዎች ትምህርት እየተሰጠ ነው ከ20ሺህ በላይ ስራ አጥና መሬት አልባ ወጣቶች አሉ ከግማሽ በላይ ህዝብ የትራኮማ ተጠቂ ነው ከኢህዴን/ብአዴን ዋና ዋና የጦር ማዘዣዎችና መንቀሳቀሻ አካባቢዎች መካከል አንዱ የነበረው የዋግኽምራ ዞን፤ በኢኮኖሚ እድገት ወደኋላ መቅረቱንና ድህነት አለመቃለሉን…
Read 7284 times
Published in
ዜና
በተለምዶ ደጃች ውቤ ሰፈር እየተባለ በሚጠራውና በቀድሞ 05 ቀበሌ፣ በአሁኑ 03/09 ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ ከ200 በላይ የልማት ተነሺዎች በተሰጣቸው ምትክ ቦታ ቅር መሰኘታቸውን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡መስከረም 11 ቀን 2006 ዓ.ም በሃገር ፍቅር ትያትር ቤት አዳራሽ ለስብሰባ ተጠርተው ከአራዳ ክፍለ ከተማ…
Read 3213 times
Published in
ዜና
እንግሊዝን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ አገራት ጫት ራሱን የቻለ አደንዛዥ ዕጽ ነው በማለት እንዳይገባ መታገዱን ተከትሎ ወደ አውሮፓ ይላክ የነበረው ምርት ሙሉ ለሙሉ በመቋረጡ፣ አገሪቱ ለአለማቀፍ ገበያ ከምታቀርበው የጫት ምርት አብዛኛውን የምትሸፍነው አወዳይ ከተማ የኢኮኖሚ ፈተና ውስጥ መውደቋን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ…
Read 4392 times
Published in
ዜና
አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ በቅርቡ ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በፍቃዳቸው በለቀቁ ግለሰቦች ቦታ አዳዲስ አመራሮችን ተክቶ አዲስ ካቢኔ ያዋቀረ ሲሆን ፓርቲው ከመኢአድ ጋር የጀመረው የውህደት ሂደት እስኪሳካ ድረስ የፖለቲካ እንቅስቃሴውን በተናጠል እንዲያካሂድ ተወስኗል፡፡ የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ አባላት የነበሩት ግለሰቦች ከስራቸው የለቀቁት…
Read 3463 times
Published in
ዜና