ዜና

Rate this item
(14 votes)
ድምፃዊ ጎሳዬ “ሃይማኖቱን ቀየረ” በሚል በመገናኛ ብዙሃንና በድረ-ገፆች የተሰራጨው መረጃ ሀሰት መሆኑን ገልፆ መገናኛ ብዙሃኑ ስህተታቸውን ካላስተባበሉ ክስ እንደሚመሰርት በጠበቃው በኩል ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ ድምፃዊ ጎሳዬ ተስፋዬ “ሃይማኖቱን ቀይሮ ሙዚቃ በቃኝ በማለት መዝሙር ሊያወጣ ነው” በሚል በዛሚ ኤፍ ኤም ሬዲዮና…
Rate this item
(24 votes)
ሶስት ሰዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸው በአዲስ አበባ የተለያዩ ሆስፒታሎች ገብተዋል “ረብሻውን ያነሱት ህዝብን የማይወክሉ ወሮበሎች ናቸው” የከተማው ኮሙዩኒኬሽን)“ባህርዳር በተካሄደው የስፖርት ውድድር ላይ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ አድልዎ ተፈጽሟል” በማለት የተቧደኑ ወጣቶች፣ ባለፈው ሐሙስ የሱሉልታ ከተማ ነዋሪ የሆኑ በርካታ የአማራ ተወላጆች ላይ…
Rate this item
(4 votes)
‘ዘ ናይንቲ ናይን ሲሪየስ’ የተሰኘው የአይዳ ሙሉነህ ስራየታዋቂዋ ኢትዮጵያዊት ፎቶግራፈር አይዳ ሙሉነህ እና የኢትዮ-አሜሪካዊቷ ሰዓሊ ጁሊ ምህረቱ የስነ-ጥበብ ስራዎች፣ በፍራንክፈርት የሞደርን አርት ሙዚየም (MMK) ውስጥ በተከፈተ አለም አቀፍ ኤግዚቢሽን በመታየት ላይ እንደሚገኙ ታዲያስ ከኒውዮርክ ዘገበ፡፡ታዋቂ አፍሪካውያን ዘመናዊ አርቲስቶች ስራዎቻቸውን ያቀረቡበትና…
Rate this item
(8 votes)
በአዲስ አበባ ወጣቶች ፎረም እና በማኅበረ ወይንዬ አቡነ ተክለሃይማኖት አስተባባሪነት ግብረ ሰዶማዊነትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሚያዚያ 18 በአዲስ አበባ የሚካሄድ ሲሆን በዛሬው እለትም በግብረ ሰዶም አስከፊነት ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል አዳራሽ ለግማሽ ቀን በሚካሄደው ህዝባዊ ውይይት…
Rate this item
(6 votes)
በአዲስ አበባ ወጣቶች ፎረም እና በማኅበረ ወይንዬ አቡነ ተክለሃይማኖት አስተባባሪነት ግብረ ሰዶማዊነትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሚያዚያ 18 በአዲስ አበባ የሚካሄድ ሲሆን በዛሬው እለትም በግብረ ሰዶም አስከፊነት ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል አዳራሽ ለግማሽ ቀን በሚካሄደው ህዝባዊ ውይይት…
Rate this item
(1 Vote)
6 የፓርቲው አባላት የቅስቀሳ ወረቀት ሲበትኑ ተይዘው ታሰሩዛሬ በአዳማ የውይይት መድረክ ያካሂዳል አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ ‹‹የእሪታ ቀን›› በሚል በዛሬው ዕለት ለማካሄድ ያቀደው ሠላማዊ ሰልፍ፤ በመንግስት ትእዛዝ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም መደረጉን የፓርቲው ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው አስታወቁ፡፡ ፓርቲው…