ዜና
በአንድ ወር ውስጥ 12 ጋዜጠኞች ተሰደዋል በፍትህ ሚኒስቴር ክስ የቀረበባቸው የ“ሎሚ” መፅሄት ባለቤትን ጨምሮ በመፅሄቱ ላይ በተለያዩ ኃላፊነቶች ይሰሩ የነበሩ 5 ጋዜጠኞች አገር ለቀው የወጡ ሲሆን የ“አፍሮ ታይምስ” ጋዜጣ እና የ “ጃኖ መፅሄት” ባለቤትም እንደተሰደዱ ታውቋል፡፡ ሰሞኑን ከሃገር ወጥተዋል የተባሉት…
Read 7625 times
Published in
ዜና
አንድ ሰው በበሽታው ሞቷልየክልሉ ጤና ቢሮ በሽታው ኢቦላ አይደለም ብሏል በሽተኞች ላይ ደም ማስመለስና ማስቀመጥ ተስተውሏልበቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የምግብ መበከል ሊሆን ይችላል ተብሎ የተጠረጠረ ምንነቱ ያልታወቀ በሽታ በሁለት ሰዎች ላይ መከሰቱንና አንደኛው መሞቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃብታሙ ታዬ…
Read 6608 times
Published in
ዜና
ሴት ተከሳሾች የመብት ጥሰት እየተፈፀመብን ነው ብለዋል አገሪቱን በሽብር ለማናወጥና በአመፅ ለመበጥበጥ አሲረዋል፣ የሽብር ስልጠናዎችን ወስደዋል፣ ይህን ለማስፈጸም ኦነግና ግንቦት ሰባት ከተባሉ አሸባሪ ቡድኖች ጋር በመገናኘት፣ ገንዘብ በመቀበልና በህቡዕ በመደራጀት የሽብር ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል በሚል በፌደራል አቃቤ ህግ በሽብርተኝነት…
Read 2497 times
Published in
ዜና
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና ከአራት ዓመት በፊት የዲሲፕሊን ጥሰት ፈፅማችኋል በሚል በቀድሞው የስራ አስፈፃሚ ከፓርቲው የተሰናበቱት የእነ አቶ ማሙሸት አማረ ውዝግብ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ መኢአድ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ላይ በጽ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ እነ አቶ ማሙሸት የመኢአድ ህፈት ቤት…
Read 3503 times
Published in
ዜና
ለሁለት ሳምንታት የዘለቀው የ“ጎጆ እቁብ” የአባልነት ምዝገባ ላልተወሰነ ጊዜ ማቆሙንና ገንዘብ የመሰብሰብ ስራው እንዳልተጀመረ መስራቹ አቶ ናደው ጌታሁን የገለፁ ሲሆን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ከእቁቡ ጋር ይሰራሉ የተባሉ አምስት ባንኮች ምንም አይነት የሥራ ግንኙነት እንደሌላቸው አስታውቀዋል፡፡ “ጐጆ እቁብ” ለአዲስ አድማስ…
Read 3085 times
Published in
ዜና
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ለመምከር ታስቦ በኢትዮጵያ፣ በግብጽና በሱዳን መካከል የተጀመረውና ከስምንት ወራት በፊት ተቋርጦ የነበረው የሶስትዮሽ ድርድር፣ በመጪው ሰኞ በሱዳን ርእሰ መዲና ካርቱም እንደሚቀጥል ኢጅፕት ኢንዲፐደንት ትናንት ዘገበ። ከግብጽ የመስኖ ሚኒስትር የተገኘውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ የሶስቱ ሃገራት…
Read 2156 times
Published in
ዜና